እንኳን ለዘመነ ቅበላ(ዘመነ መርዓዊ ወመርዓት) በሰላም አደረሳችሁ!
እንኳን ለዘመነ ቅበላ(ዘመነ መርዓዊ ወመርዓት) በሰላም አደረሳችሁ!
ከነነዌ ፋሲካ ሐሙስ ጀምሮ እስከ ዘወረደ ዋይዜማ ቅዳሜ ድረስ ያለው ዘመን ዘመነ ቅበላ (ዘመነ መርዓዊ ወመርዓት) ይባላል።
ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ክርስቶስን በሙሽራው ፤ እመቤታችን በጫጉላ ቤት ፤
ቤተክርስቲያንን በሙሽሪት መስላ የምታመሰግንባቸው ዕለታት ናቸው።
በዕለተ በእሑድ የካቲት ፩(1) ቀን ፳ ፻ ፲ ፰ (2018) ዓ. ም (February 8/2026) ከከደረሱት የስብሐት ነግህ ፤ የኪዳን ፤ የቅዳሴ ፤ የስብከተ ወንጌልና የዝማሬ አግልግሎት መካከል በትንሹ(በከፊል)፦

በኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ በኖርዲክና ግሪክ ሀገረ ስብከት የደብረ ገነት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ስታቫንጋር፣ ኖርዌይ



