እንኳን ለስቅለት በዓል አደረሳችሁ!!!

“ወበቁስለ ዚአሁ ሐየውነ” «በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን» ትን. ኢሳ. 53÷5

በኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ በኖርዲክና ግሪክ ሀገረ ስብከት

የደብረ ገነት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን

ስታቫንጋር ኖርዌይ

 

እንኳን ለስቅለት በዓል አደረሳችሁ!!!

የስቅለት ሚያዚያ ፪ ቀን  ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ. ም (April 10/2026)  ሥርዓተ ስግደት፣ በዕለቱ ከተከናወኑ ልዩ ልዩ ሥርዓቶችና የምኅላ ጸሎት በጥቂቱ፦  

 

እንኳን ለጥንተ ስቅለቱ (ለመጋቢት መድኃኔ ዓለም) ዓመታዊ ክብረ በዓል እንዲሁም ለሆሣዕና አደረሳችሁ!

“ወበቁስለ ዚአሁ ሐየውነ” «በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን» ትን. ኢሳ. 53÷5

እንኳን ለጥንተ ስቅለቱ (ለመጋቢት መድኃኔ ዓለም) ዓመታዊ ክብረ በዓል እንዲሁም ለሆሣዕና አደረሳችሁ!

የሆሣዕና ዕለተ በጥንተ ስቅለቱ እሑድ መጋቢት ፳፯ ቀን  ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ. ም (April 5/2026) ከደረሱት የማኅሌት፣ የኪዳን፣ የቅዳሴ፣ የስብከተ ወንጌል፣ የዝማሬ፣ የሥርዓተ ሆሣዕና ዑደት እና ንግሥ መካከል በጥቂቱ፦

 

በኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ በኖርዲክና ግሪክ ሀገረ ስብከት
የደብረ ገነት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን
ስታቫንጋር ኖርዌይ