3.ለገታዬ ለእግዚአብሔር

ለገታዬ ለእግዚአብሔር ስላደረገልኝ ምን እከፍለዋለሁ (2)

ምስጋና ነዉ እንጂ (2) ሌላ መን እላለሁ(4)

 

ለእመቤቴ ለድንግል ማርያም ስላማለደችኝ ምን እከፍላታለሁ

ላመስግናት እንጂ(2) ሌላ መን እላለሁ(4)