የእሑድ ግንቦት ፪ ቀን ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ. ም (May 10/2026)
ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን…በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን
አሰሮ ለሰይጣን…አግዓዞ ለአዳም
ሰላም… እምይእዜሰ
ኮነ…ፍሥሓ ወሰላም
እስመ ሰበረ ኆኃተ ብርት።
ወቀጥቀጠ መናሥግተ ዘኃፂን።
ወተወከፎሙ እምፍኖተ ጌጋዮሙ። መዝ ፻፮፥፲፮
የናሱን ደጆች ሰብሮአልና።
የብረቱንም መወርወሪያ ቈርጦአልና።
ስለ ዓመፃቸው ሰነፉ፣ ስለ ኃጢአታቸውም ተቸገሩ። መዝ 106:16
በኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ በኖርዲክና ግሪክ ሀገረ ስብከት
የደብረ ገነት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን
ስታቫንጋር ኖርዌይ
እሑድ ግንቦት ፪ ቀን ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ. ም (May 10/2026)

