የእናታችን የቅድስት ኪዳነ ምሕረት የንግሥ በዓል በደብረ ገነት መድኃኔዓለም ወኪዳነምሕረት ቤተ ክርስቲያን በመዝሙር በትምህርተ ወንጌል በማህሌት እና በቅዳሴ ከየካቲት 14 -15, 2018 ዓም (Feb 21-22, 2026) ብፁዕ አባታችን አቡነ ኤልያስ በተገኙበት በድምቀት ተከበረ።

“ኪዳነ ተካየድኩ ምስለ ኅሩያንየ” «ከመረጥኳቸው ጋር ቃል ኪዳንን አደረግሁ» መዝ. 88 (89) ፥ 3

የደብረ ገነት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የየካቲት ኪዳነ ምሕረትን ዓመታዊ ክብረ በዓል በጥቂቱ፦